Fitih le Ethiopia

I wish democracy and unity for Ethiopia

አባይ ወልዱ እና በደል በትግራይ

ኣባይ ወልዱ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ በህዝብ ላይ ጨካኝ እና ዘግናኝ እርምጃ እየወሰዱ የልማት ሰራዊት በማደራጀት የ 5 ኣመት እድገት እና ትራንስፎርሜሽን ግቡ እንዲመታ እናደርጋለን፤ የሚሊኒየም ግብ ካስቀመጥነው ጊዜ ገደብ ኣስቀድመን እንፈፅማለን ብለውናል:: ኣባይ ወልዱ ኣለቃ ፀጋይ በርሀን አስወገደው ስልጣኑን ከተቆጣጠሩ በኋላ በክልሉ እጅግ ብዙ ፀረ ዲሞክራሲ የሆኑ ድርጊቶችን ፈፅመዋል። እንደ ኣብነት ለመጥቀስ በሚያዚያ26/27/2005 ዓ/ም በትግራይ ደቡባዊ ዞን ወረዳ ሞኮኒ ከተማ ነዋሪዎች የሆኑ 7000 ኣባዎራዎች ከ ኣፂ ሃይለስላሴ እስከ ዘመነ ኣገዛዝ ኢህአደግ ሲኖርበት የነበሩ ከ 3 ትውልድ በላይ ጊዜ የኖሩበት ተተኪ

Read more  http://www.ethiomedia.com/abc_text/tigrai_under_abai_woldu.pdf

posted by Tseday Getachew

Single Post Navigation

Comments are closed.